BIDDING OPEN
አበባ ትራንስፖርት ኃ.የተ.የግ.ማ. በጎተራ የሚገኘውን ዋና መሥሪያ ቤትና ጋራዥ እንዲሁም በጉርድሾላ የሚገኘውን ጋራዥ የጽዳት እና የጥበቃ አገልግሎት ለሁለት ዓመት በውጭ ድርጅት ለማሰራት በጨረታ ብቃት ያላቸውን የጽዳትና የጥበቃ አገልግሎት ድርጅቶች ይጋብዛል
AT
ABEBA TRANSPORT PRIVATE LIMITED COMPANY
Government Organization
Location
Addis Ababa
Category
Security Services
Reference Number
CHR-008954
Tender Type
Open
Description
አበባ ትራንስፖርት ኃ.የተ.የግ.ማ. የጽዳት እና የጥበቃ አገልግሎት ጨረታ ማስታወቂያ አበባ ትራንስፖርት ኃ.የተ.የግ.ማ. በጎተራ የሚገኘውን ዋና መሥሪያ ቤትና ጋራዥ እንዲሁም በጉርድሾላ የሚገኘውን ጋራዥ የጽዳት እና የጥበቃ አገልግሎት ለሁለት ዓመት በውጭ ድርጅት ለማሰራት በጨረታ ብቃት ያላቸውን የጽዳትና የጥበቃ አገልግሎት ድርጅቶች ይጋብዛል። የአገልግሎቱ ወሰን 1. የጥበቃ አገልግሎት Ø ጎተራ ዋና መሥሪያ ቤትና ጋራዥ፡ 9 የጥበቃ ሠራተኞች (8 ወንድ፣ ከነዚህ 1 ሱፐርቫይዘር፣ እና 1 ሴት የቀን ቁጥጥር/ፍተሻ)። Ø ጉርድሾላ ጋራዥ፡ 6 ወንድ የጥበቃ ሠራተኞች፣ ከነዚህ 1 ሱፐርቫይዘር። Ø የጥበቃ አገልግሎቱ 24 ሰዓት በሶስት ፈረቃዎች ይሰጣል። 2. የጽዳት አገልግሎት Ø በጎተራ ዋና መሥሪያ ቤት ብቻ 4 ሴት የጽዳት ሠራተኞች በአንድ ፈረቃ የሚሰሩ ይሆናሉ። የጨረታ ሰነድ ማቅረቢያ ፍላጎት ያላቸውና በዘርፉ ሕጋዊ ምዝገባ ያላቸው ድርጅቶች የሕጋዊነት፣ የቴክኒክ ብቃት፣ የተመሳሳይ ሥራ ልምድ እና የፋይናንስ ሰነዶቻቸውን ከዋጋ ማቅረቢያቸው ጋር በማቅረብ መሳተፍ ይችላሉ። የጨረታ ዋስትና፡ ከጠቅላላ የጨረታ ዋጋ 2% በCPO ወይም በባንክ ዋስትና (Bank Guarantee) መሆን አለበት። የጨረታ ጊዜ፡ ጨረታው ከመስከረም 1 ቀን 2019 ዓ.ም. (09/09/2026) ጀምሮ ለ15 ቀናት ክፍት ይሆናል። የመዝጊያ ቀን፡ መስከረም 15 ቀን 2019 ዓ.ም. (23/09/2026)። የጨረታ ሰነዱንና ተጨማሪ መረጃዎችን ከአበባ ትራንስፖርት ዋና መሥሪያ ቤት ጎተራ፣ ከፔፕሲ ኮላ ፋብሪካ ፊት ለፊት በሚገኘው ጽ/ቤት በመገኘት የማይመለስ ብር 200 ከፍለው ማግኘት ይቻላሉ። አበባ ትራንስፖርት ኃ.የተ.የግ.ማ. ሰው ሀብት እና ጠቅላላ አገልግሎት መምርያ ስልክ፡ +251965108202
Source
Source Link Available for Members
Sign up free to access the original tender posting and full details
Important Dates
Published
September 11, 2026
Closing Date
September 25, 2026
13 days remaining
Contact Information
Organization
████████████████
Phone
+251 ██ ███ ████
████@████.gov.et
Login to view